[Also read story from pittsburghlive here.] This September 24-25 Pittsburgh will host the next summit of the G20, a group of finance ministers and central bank governors from the world’s largest economies who meet twice yearly to discuss and coordinate the international financial system. Around 1,500 delegates, including gangster and War Criminal Melese Zenawi , are expected to be in Pittsburgh along with more than 2,000 members of the media. President Obama will chair this meeting of leaders from countries around the world that represent 85 percent of the world’s economy.
The members of the G-20 are the finance ministers and central bank governors of 19 countries: Argentina, Australia, Brazil, Canada, China, France, Germany, India, Indonesia, Italy, Japan, Mexico, Russia, Saudi Arabia, South Africa, South Korea, Turkey, the U.K. and the U.S., as well as the European Union, represented by the rotating council presidency and the European Central Bank.
This summit, and the predecessor meetings this past April in London, occurs on the heels of the worldwide financial meltdown that has been severely impacting hundreds of millions in particular in countries such as Ethiopia. Since its inception, the G20 has been a tool used to promote a world vision based on the ability of capital to move as it pleases, at the expense of labor, human rights, war crimes, genocide and the environment. Read more »


September 16th, 2009 at 5:05 pm
SERA FETE HULU
September 16th, 2009 at 10:32 pm
Or main enemy is Tony Blair ho brough this ruthless dictator in the scene. His successor is also all the same. shame for them!
September 17th, 2009 at 10:28 am
WE will be there!
September 18th, 2009 at 6:31 pm
ተጫባች እርምጃዎች በአገር ውስጥ መወሰድ አለባቸው:: ወሳኙ የትጥቅ ትግል ማካሄዱ ነው:: ስለዝህ ትግላችን ህዝቡ ታጥቆ አገሩን እንዲከላክል የሚያደርግ መሆን አለበት:: በሰላማዊ ሰልፍ ለውጥ የሚመጣ አይመስልም:: መለስና ኢሳያስ ለፍርድ ማቅረብ አለብን:: ትግሉ በበልጠ የታጠቀ ኃይል በአገራችን ውስጥ የሚካሄድበትን መንገንድ ላይ ማትኮር አለበት:;
September 20th, 2009 at 10:03 am
It is better to sound at the meeting place,but, there will be no solution. May be it is better to deal with congress people to stop budget flow for military and other purposes ,by pushing secretary of state and the president Obama.Any way making sound at G20 summit has some value
September 20th, 2009 at 10:21 am
ወያኔው ተሰማ አንተ ሆዳም! እንዳንተ ዓይነቱ ነው የኢትዮጵያውያን ሸክም ፋሽስት ወያኔ:: ኢትዮጵያውያን በማንኛውም ዓይነት የትግል ስልት በማንኛውም ቦታ ተጠናክረዋልና ውጤቱን በተግባር ታየዋለህ:: ይልቁንስ ሆዳምነትህን አቁመህ አገርህን ለማዳን ንስሃ ግባና ከኢትዮጵያውያን ጋር ተሰለፍ:: ኢትዮጵያውያን ስንዴውንና እንክርዳዱን እየለዩ ነው:: ሃገር ተሸንሽኖ ለሱዳን እየተሰጠ ነው::
ከወያኔው ጋር ያለው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ነኝ የሚለውም ዝም ብሏልና ጎበዝ ኢትዮጵያዊ ሁሉ- ተነስ ታጠቅ ዝመት!!!
September 20th, 2009 at 12:31 pm
ዓጼ ተፈሪ እና ሻለቃ መንግስቱ እንዲህ ኢትዮጵያን ለብዙ ዓመታት ሲያንገላቱና እዚህ ያሁኑ ውድቅት ላይ ሲጥልዋት ብዙዎቹ የዩንቨርስቲ PHDዎችና ምሁራን አጨብጫቢ ተመልካችዎች ነበሩ::እኛ ኢትዮጵያዊያን ከጋዝ ስቴሽን ስራ እስከ ዩኒቨርስቲ ሹም ድረስ ያለን ሰዎች አስተሳሰባችን አንድ መሆኑ ምንም አይገርመኝም የጎደለን ብዙ ነገር አለ ወይ በቅጡ አልተማርንም ወይም ብንማርም የምንማረው እውቀት ያቺን የወረቀት ሽልማት ለማግኘት ብቻ እንጂ የሰው ህይወት የመለወጥ ግዴታ ያለብን ሆኖ የሚሰማን አይመስለኝም:ያንድን ትውልድ አቅጣጫ ወደፊት ያራምዳል ተብሎ ሃላፊነት የተሰጠውን ግዴታ የረሳ ተቕም ትምህርት ቤት ቢኖር AAU ነው ብትሉኝ አልቃወምም :: ከዕለታት አንድ ቀን ሃገራችን ጥሩ ደራሲ ;ታሪክ ፅሃፊ ;ብልህ ኢኮኖሚስት ;እንዲሁም ሌላ ሙያዎች ያላቸውን በተጣራ መልክ ማፍራትዋ አይቀርም : እስከዚያው ድረስ ግን በግምት ውሳኔ መስጠት; በመጥፎ ዳኝነት መኖርን ;ማፍረስና መገንባትን መቀበል ዓለብን :አለበለዚያ ምንም ምርጫ ያለን አይመስለኝም
September 20th, 2009 at 1:03 pm
ከዕለታት አንድ ቀን ሃገራችን ጥሩ ደራሲ ;ታሪክ ፅሃፊ ;ብልህ ኢኮኖሚስት ;እንዲሁም ሌላ ሙያዎች ያላቸውን በተጣራ መልክ ማፍራትዋ አይቀርም :እስከዚያው ድረስ ግን በግምት ውሳኔ መስጠት; በመጥፎ ዳኝነት መኖርን ;ማፍረስና መገንባትን መቀበል ዓለብን :ዓጼ ተፈሪ እና ሻለቃ መንግስቱ እንዲህ ኢትዮጵያን ለብዙ ዓመታት ሲያንገላቱና እዚህ ያሁኑ ውድቅት ላይ ሲጥልዋት ብዙዎቹ የዩንቨርስቲ PHDዎችና ምሁራን አጨብጫቢ ተመልካችዎች ነበሩ::እኛ ኢትዮጵያዊያን ከሾፌርነት ስራ እስከ ዩኒቨርስቲ ሹም ድረስ ያለን ሰዎች አስተሳሰባችን አንድ መሆኑ ምንም አይገርመኝም የጎደለን ብዙ ነገር አለ ወይ በቅጡ አልተማርንም ወይም ብንማርም የምንማረው እውቀት ያቺን የወረቀት ሽልማት ለማግኘት ብቻ እንጂ የሰው ህይወት የመለወጥ ግዴታ ያለብን ሆኖ የሚሰማን አይመስለኝም:ያንድን ትውልድ አቅጣጫ ወደፊት ያራምዳል ተብሎ ሃላፊነት የተሰጠውን ግዴታ የረሳ ተቕም ትምህርት ቤት ቢኖር AAU ነው ብትሉኝ አልቃወምም ::